Export Officer – AddisJobs

Job Requirement

Education:በዲፕሎማ /ዲግሪ በማንኛውም ተያያዥ የት/ት ዘርፍ የተመረቀ/ች ቡና እና ሌሎች የግብርና ውጤቶች ኤክስፖርት የሚያደርግ ድርጀት ውስጥ የስራ ልምድ ያለው/ላት

Experience፡በዘርፍ አግባብነት ያለው ቢያንስ 02 ዓመት የስራ ልምድ እና የመስራት ፍላጎት ያለው/ላት

Required No.01

How To Apply

ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ዑራኤል አደባባይ አካባቢ ዓለም ብርሀን ፕላዛ ቢሮ ቁጥር 406 በሚገኘው የድርጅቱ ዋና ቢሮ በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

Tel .2515578220

Deadline: February 21,2022

_______________________________________

Addis Jobs is the most popular website for job seekers in…

Click Here to Read Full Job Post on AddisJobs



Export Officer – AddisJobs

Latest Jobs in Ethiopian from #1 Ethiopian Jobs website AddisJobs.net

Get involved!

Get Connected! Join Now
Come and join our community. Expand your network and get to know new people!

Comments

No comments yet