አሳሳች፡ “የትህነግ ደጋፊዎች ቤተክርስቲያን መሳሪያ ሊቀብሩ ሲሉ ተያዙ” በሚል የተሰራጨው ምስል ሐሰተኛ ነው

አሳሳች፡ “የትህነግ ደጋፊዎች ቤተክርስቲያን መሳሪያ ሊቀብሩ ሲሉ ተያዙ” በሚል የተሰራጨው ምስል ሐሰተኛ ነው

አሳሳች፡ “የትህነግ ደጋፊዎች ቤተክርስቲያን መሳሪያ ሊቀብሩ ሲሉ ተያዙ” በሚል የተሰራጨው ምስል ሐሰተኛ ነው

‘Abonesh Abera Gutema’ የሚል ስያሜ ያለው ከ8ሺ በላይ ተከታዮች ያሉት የቲውተር ገጽ ሕዳር 1፣ 2014 አ/ም (November 10, 2021) “የሽብርተኛው ትህነግ ደጋፊዎች ተክለ ተይማኖት /ቤተ ክርስቲያን አስክሬን አስመስለው መሳሪያ ሊቀብሩ ሲሉ ተያዙ” የሚል መረጃ ከአንድ ምስል ጋር አጋርቷል

መረጃው በተለቀቀ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ከ780 ጊዜ በላይ ሪትዊት ሲደረግ ከ1100 በላይ ላይክ አግኝቷል። ከትዊተር በተጨማሪ ፌስቡክ ላይ ሼር ተደርጎ ብዙ ሰዎች ግብረ መልስ ሰጥተውበት ተመልክተናል።

አዲስ ሚዲያ በሀቅ ማንጠሪያ ክፍሉ በኩል ከኮድ ፎር አፍሪካ ጋር በመተባበር በምስሉ ትክክለኛነት ላይ የማጣራት ስራ አከናውኗል። በዚህም ምስሉ ከመረጃው ጋር የማይዛመድ እና አሳሳች መሆኑን አረጋግጧል።

የጉግል ምስል ማሰሻ (Google reverse image search) ምስሉ ከስምንት አመታት በፊት ጥቅምት 21፣2006 አ/ም (October 31, 2013)  ‘Tincanbandit’ በተባለ ጦማር ጥቅም ላይ መዋሉን ያሳያል

በመሆኑም “የትህነግ ደጋፊዎች ቤተክርስቲያን አስክሬን አስመስለው…

Read The Full Article – Click Here

See More Latest Ethiopian News on AddisMedia.net

About : AddisZena
Share Latest Ethiopian News - አዲስ ዜና

Get involved!

Get Connected! Join Now
Come and join our community. Expand your network and get to know new people!

Comments

No comments yet